Posts

የጋራ ምክር ቤቱ በኣገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመወያየትና ችግሮችን ለመፍታት እድል ፈጥሯል-ፓርቲዎች

Image
የጋራ ምክር ቤቱ በታላላቅ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከገዥው ፓርቲ ጋር በሰከነ መንፈስ ለመወያየትና ችግሮችን ለመፍታት እድል ፈጥሯል-ፓርቲዎች አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ በታላላቅ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ከገዥው ፓርቲ ጋር በጋራ ለመስራትና በመካከላቸው የሚከሰቱ ቅሬታዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እድል መፍጠሩን አንዳንድ አባል ፓርቲዎች ገለፁ። በጋራ ምክር ቤቱ ያልተካተቱ ፓርቲዎችም በአገሪቱ የተጀመረው የመድብለ ፓርቲ ስርዓት እንዲጠናከር የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ ቀርቧል። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ካነጋገራቸው የጋራ ምክር ቤቱ አባል ፓርቲዎች መካከል የአዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ) ፕሬዝዳንት አቶ አስፋው ጌታቸው ከገዥው ፓርቲ ጋር የሚደረገው ውይይት በታላላቅ አገራዊ ጉዳዮች ላይ በፓርቲዎች መካከል መግባባትን ከመፍጠር ባለፈ የመጪውን ትውልድ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ ለማዳበር የጎላ ሚና አለው ብለዋል። ፓርቲዎች በአንድ አገራዊ ጉዳይ ላይ የሰከነ ውይይት ማድረጋቸው በመካከላቸው የሚከሰቱ አለመግባባቶችን በቀላሉ እልባት ከመስጠቱም ባሻገር ለመደብለ ፓርቲ የፖለቲካ ስርዓቱ መጠናከር የማይተካ ድርሻ አለው። በምክር ቤቱ ውስጥም የሁሉም አባል ፖለቲካ ፓርቲዎች አገራዊና ድርጅታዊ አጀንዳዎች እንደሚስተናገዱ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ ጠንካራ ክርክሮችን በማድረግ ለህዝብ የሚቀርቡ አማራጭ ሃሳቦች ጎልተው እንዲወጡ ይደረጋል ብለዋል። አቶ አስፋው እንዳሉት እስከታችኛው የስልጣን እርከን ድረስ የምክር ቤቱ አባላት ለሚያነሷቸው ችግሮች ከሁሉም ፓርቲዎች የተውጣጡ አጣሪ ኮሚቴዎችን በማዋቀር ዘላቂ እልባት እንዲኖር እድል መስጠቱንም ጠቅሰዋል። በጋራ ምክር ቤቱ የተቋቋመው ኮሚቴ በተከሰቱ ችግሮች ዙሪያ የሚያቀርበው ሪፖርት በመነሳት ገዥ

8th Bi-Annual Microfinance Conference kicked off in Hawassa

Image
8th Bi-Annual Microfinance Conference 22.10.2014 - 24.10.2014, Hawassa, Ethiopia Inclusive Finance for Expanding Opportunities to the Financially Excluded Population This conference aims to share good practices and innovative ideas in Microfinance, by providing participants with a forum to exchange ideas aimed at contributing to the development of the microfinance industry and financial cooperatives, and to further strengthening the policy at a national level. Topics will include: Savings mobilization of MFIs; Financial inclusion; SACCOs development and their role in promoting financial inclusion; Value chain financing and MFIs; and Agricultural finance, amongst others. For more information, please visit the  8th Bi-Annual Microfinance Conference website . Source: http://www.mfw4a.org/events/event-details/article/2/8th-bi-annual-microfinance-conference.html

የጅቡቲው የኢንተርኔት ዳታ ሴንተር የኣገሪቱ የኢንተርኔት ፍጥነት ያሻሽለዋል ተባለ

Image
Djibouti internet start-up to boost broadband Internet access in east Africa is still relatively slow and costly but a Djibouti-based technology start-up company has ambitions to help change that. Djibouti Data Centre (DDC), set up by a group of local and international investors 18 months ago, is the first data centre and internet exchange in east Africa connected to eight fibre optic cables that are part of the main internet route from Europe to Asia. The internet route travels through the Mediterranean, Red Sea and into the Indian Ocean, passing by tiny Djibouti, which is sandwiched between Eritrea, Somalia and Ethiopia. African internet users have typically enjoyed little benefit from these cables passing along its coast because connectivity to them has been limited, something the DDC aims to correct as it plans to expand from its home base into Kenya, Ethiopia, South Sudan and Somalia, which are all at varying stages of internet development. “The Djibouti market itself may be

Doctors without Borders transferring successfully its Mother and Child Project in Sidama

Image
Photo: en.alkuwaityah.com Doctors without Borders transferring successfully its Mother and Child Project in Ethiopia Doctors without Borders (MSF) announced the beginning of transferring the successful Mother and Child Healthcare project in Sidama Zone to the Ministry of Health at the end of this month, Ethiopian News Agency (ENA) reported. The philanthropist group has been implementing a Mother and Child Healthcare project providing free medical service for mothers and children in Aroressa and Chire Woredas of Sidama Zone, SNNP regional state, since 2012, the MSF released reported. The MSF have been providing consultations for at least 12027 prenatal and postnatal cases as well as over 2,000 deliveries registered since the initiation of the intervention.  Source:  en.alkuwaityah.com

በዚህ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር ሲዳማ ቡና እና ሃዋሳ ሲቲ በሜዳቸው ይጫዎታሉ

Image
በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር መጪው እሁድ ጥቅምት 16፣2007 የሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚንቶ በይርጋለም ስታድዬም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ የምጋጠሙ ሲሆን፤ ሌላው የሲዳማ ክለብ የሆነው ሃዋሳ ሲቲ  በተመሳሳይ ቀን እና ሰዓት በመዳው ኣርባምንጭ ከነማን ይገጥማል።  ለሁለቱም የሲዳማ ክለቦች መልካም እድል ወራንቻ ብሎግ ይመኛል።