Posts

Economic Cost of Malaria on Sidama Zone

Image
Abstract:        Malaria remains one of the major health problems in Ethiopia as in Sidama Zone, Southern People’s Nations and Nationalities Region. Though it fairly gets attention as a health problem, its cost on the economy stayed unnoticed. In the thesis, ‘Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia’, an attempted has made to investigate and estimate the economic cost of malaria morbidity and mortality on households and public Health institutions in Sidama Zone. To conduct the study, cross sectional household survey of randomly selected 100 households from rural setting of Sidama Zone has been done.  Data collected by interview using the structured questionnaire and interviewing key informants from March 15 – April 01, 2011. Desk review done using checklist. The study area was chosen based on the agro-ecological feature and malaria prevalence of the Zone. The collected data analyzed using SPSS software; the findings were presented using tables and graphs. It was

ነዳጅ ቀነሰ… ትራንስፖርትስ?

Image
በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ እየቀነሰ ነው፡፡ ካለፉት ሦስት ወራት ወዲህ የታየው የዋጋ ቅናሽ ያልተጠበቀ ነው ተብሏል፡፡ በአሜሪካ መሪነት ኢስላሚክ ስቴት (አይኤስ) ከተባለው ጽንፈኛ ቡድን ጋር እየተደረገ ያለው ፍልሚያ፣ የነዳጅ ዋጋን ያንራል ተብሎ ቢጠበቅም እውነታው ግን የተገላቢጦች ሆኗል፡፡ ከአይኤስ ጋር የሚደረገው ፍልሚያ የዓለም የነዳጅ ዋጋን ያንራል በማለት ከተለያዩ አቅጣጫዎች የተነሰነዘሩ ትንታኔዎች በግምት ቀርተዋል፡፡ አንቱ የተባሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎችና ተቋማት የነዳጅ ዋጋ ይሰቀላል በማለት ሰፊ ትንታኔ የሰጡትም ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ መንገድ ያጋጠሙ ክስተቶችን በመተራስ መሆኑ ይነገራል፡፡ በተለይ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ከወራት በፊት ይፋ እንዳደረገው፣ ከአይኤስ ጋር የሚደረገው ፍልሚያ በዚሁ ከቀጠለ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አይቀሬ መሆኑን ነበር፡፡ ነገር ግን እንደተገመተው ሳይሆን የነዳጅ ዋጋ ያልተጠበቀ ቅናሽ አሳየና የብዙዎች ግምት እንዳይሰምር አደረገ፡፡ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል ሲባል ሊቀንስ የቻለው ደግሞ አሜሪካ ከፍተኛ ነዳጅ በማምረት ወደ ገበያው ማስገባትዋ ስለመሆኑ አንዳንድ መረጃዎች ያለመክታሉ፡፡ ከአይኤስ ጋር በሚደረገው ፍልሚያ ምርታቸውን ይቀንሳሉ የተባሉ አንዳንድ ነዳጅ አምራች አገሮች እንደተጠበቀው ሳይቀንሱ በመቅረታቸውና አሜሪካ ባልተጠበቀ መንገድ ምርቷን መጨመሯ ለነዳጅ ዋጋ መውረድ አንኳር ምክንያት ሆነው ይቀርባሉ፡፡  የነዳጅ ገበያ ተለዋዋጭ ባህሪይ ያለው ነው፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት የታየው ቅናሽ እስከመቼ ይቀጥል ይሆን? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ቢያስቸግርም፣  ሰሞናዊው የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ በተለይ ለነዳጅ ግዥ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ለሚያወጡ አገሮች መጠነኛ እፎይታ የሰጠ ነው፡፡ የነዳጅ ዋጋ መጨመርና መ

OMN: Amharic Interview with Sidama activist Bekele Wayu (part one) Novem...

Image

Algeria record fifth straight win v Ethiopia

Image
Algeria made it five wins from five in their 2015 African Cup of Nations qualifying campaign with their 3-1 victory over Ethiopia at the Stade Mustapha Tchaker in Blida on Saturday evening. Goals from Sofiane Feghouli, Riyad Mahrez and Yacine Brahimi moved Algeria up to 15 points, the only team to have won all their games thus far. Algeria head coach Christian Gourcuff made two changes to the side that beat Malawi last time out, with Med Lamine Zemmamouche and Saphir Taider replacing Rais M’Bolhi and Nabil Bentaleb respectively, while Bidvest Wits and Ethiopia striker Getaneh Kebede missed the game through suspension. The hosts put Ethiopia under immense pressure in the opening 10 minutes of the encounter, with Rafik Halliche notably heading just wide. It was Ethiopia, though, who opened the scoring completely against the run of play in the 22nd minute through Omod Okwory, who picked up the ball near the halfway line before bursting forward and hitting a right-footed effort

አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ተሾሙ

Image
 አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ሾመዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅት አዲስ የተቋቋመ የመንግሥት የልማት ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝና ዘይት ልማት ሥራ ውስጥ እንዲሳተፍ ታቅዶ የተመሠረተ መንግሥታዊ ድርጅት ነው፡፡  አቶ አስፋው ዴንጋሞ የውኃ ሀብት ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታወሳል፡፡ በመቀጠልም በኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የዋና ዳይሬክተሩ አማካሪ ሆነው አገልግለዋል፡፡ Read more at: www.ethiopianreporter.com