Posts

ኢትዮጵያ በአይ ኤስ ላይ ወታደራዊ ዘመቻ ማካሄድ ትችል ይሆን?

Image
( ኤፍ.ቢ.ሲ ) በየማህበራዊ ድረ ገፁ አይ ኤስ በኢትዮጵያዊያን ላይ የፈፀመውን የሽብር ጥቃት አስመልክቶ የተለቀቁ ምስሎችም ሆኑ ፅሁፎች ስር “በቀል እንፈልጋለን”፣ “ወታደራዊ እርምጃ ይወሰድልን” እና የመሳሰሉ አስተያየቶች ይነበባሉ። በእርግጥ ለኢትዮጵያ ወታደራዊ እርምጃ አማራጭ መሆን ይችላል ወይ? አለም አቀፍ ነባራዊ ሁኔታውን በቅርበት የሚከታተሉ ባለሙያዎችስ ስለ ጉዳዩ ምን ይላሉ? የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በፖለቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት፣ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ ጦርነትና ጦር መሳሪያን በተመለከቱ አለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ የሰሩትን ዶክተር ምፅላል ክፍለኢየሱስ በጉዳዩ ላይ አናግረናቸዋል። ባለሙያዋ በመንግስታቱ ድርጅትም 3ኛ ዲግሪያቸውን በሰሩበት ዘርፍ በአማካሪነት ያገለገሉ የወታደራዊ ሳይንስ ባለሙያ ናቸው። አይ ኤስ በዚህ ወቅት ኢትዮጵያውያንን ለማጥቃት ለምን መረጠ? የወታደራዊ ሳይንስ ባለሙያዋ እንደሚያነሱት አይ ኤስ ኢትዮጵያውያን ላይ ይህን ዘግናኝ ድርጊት  የፈፀመው በአጋጣሚ አይደለም። ቡድኑ ከመነሻው በቀጣይ ግዛቱን አስፍቶ ስለሚመሰርተው አገር እቅዱን ሲያስቀምጥ ኢትዮጵያ በዚያ ካርታ  ውስጥ  ትገኛለች፤ አሁን የፈፀመውም ድርጊት ይህን ህልሙን ማሳኪያ አንዱ መንገድ ነው ብለው ያምናሉ። ኢትዮጵያውያንን በእንደዚህ መልኩ ሲገድል አገሪቱ በወሳኝ የፖለቲካ ምእራፍ ላይ መሆኗን ያምናል የሚሉት ዶክተር ምፅላል፥ ከወር በኋላ የሚካሄደው አገር አቀፍ ምርጫ ነው ይህ ታላቅ የፖለቲካ  ምእራፍ ይላሉ። እናም ይህ ኢትዮጵያን መዳረሻው  ለማድረግ የተነሳ አሸባሪ ቡድን ይህንን ወሳኝ ምእራፍ ተጠቅሞ በቀላሉ የኢትዮጵያውያንን እና የመሪዎቿን አትኩሮት ለመረበሽ ፈልጎ ሊሆን እንደሚችል ትንታኔያቸውን አስቀምጠዋል።

ETHIOPIA: POLICE FORCEFULLY DISPERSE ANTI ISIS PROTESTS

Image
( ecadforum.com ) Police in Addis Ababa forcibly dispersed thousands of protestors who came out to the streets to protest the Killing of Ethiopians by ISIS in Libya. Addis Standard reported “According to a facebook statement from the government communication affairs office, the program ended in peace although a few people who wanted to advance their political causes using the opportunity tried to disrupt it unsuccessfully.”

Ethiopia mourns victims of Islamic State killings

Image
Thousands of Ethiopians - such as these mourners in Addis Ababa - are demanding justice for the victims ( BBC ) Ethiopia has started three days of national mourning following the killing by Islamic State of more than 20 migrant workers - most thought to be Ethiopian Christians - in Libya. The Libyan branch of IS on Sunday released videos of the men being beheaded and another group being shot. The killings have been condemned in Ethiopia and throughout the world. IS and other jihadist groups are active in many towns in Libya, which has been torn by civil conflict since last year. The brother of one of those killed described the killers as "animals... outside of all humanity". Ethiopia's government has confirmed that the people shown being killed in the IS videos were Ethiopian migrant workers. However  the Jerusalem Post reported  that three of those killed were Eritreans who had previously sought asylum in Israel. The killings have left many Ethiopians fe

Crowds gather at Meskel Square in Ethiopia's capital Addis Ababa to protest Islamic State killings

Image

አይሲስ ተጨማሪ ኢትዮጵያውያንን አፍኖ ወስዷል – ISIS Kidnapped More Ethiopians in Libya – VOA Amharic

Image
(addisnews.net) የአሜሪካ ድምፅ የአማርኛው ዝግጅት ክፍል በሊቢያ ውስጥ የአክራሪ እስልምና ተከታይ በሆነውና እራሱን የሶርያና ኢራቅ እስላማዊ መንግስት እያለ በሚጠራው ቡድን ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ክርስቲያኖችን ባለፈው እሁድ በጭካኔ ከገደሉ በሁዋላ በሃገሪቱ ውስጥ የቀሩትን ኢትዮጵያውያን ሁኔታ ለማጣራት ሙከራ አድርጎ ነበር:: የሬዲዮ አዘጋጆቹ በሊቢያዋ ዋና ከተማ ትሪፖሊ ካገኙት እና እራሱን ከእስልምና አክራሪዎቹ ደብቆ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ እንዴት ተጨማሪ ኢትዮጵያውያን ታፍነው እንደተወሰዱ: የእስልምና ተከታይ የሆኑት ስደተኞች ምን ያህል ለክርስትያን ወገኖቻቸው እንደሚቆሙ እና አሁን ያሉበትን አስጨናቂ ሁኔታ ለፕሮግራሙ አዘጋጅ ሰለሞን አባተ በሚከተለው ሁኔታ ነበር የገለጸው:: The VOA Amharic radio talk to an Ethiopian who is currently living in hide after the horrible mass killing of of Ethiopians by ISIS in Libya last Sunday. He told the program producer how armed people kidnap and took more Ethiopians prior to the interview. He also explained the living situation and how they tried to convert him to Islam and torture when he refused.