Posts

Invitation to the Sidama Martyrs’ Commemoration and Inclusive Conference – 2016

Image
The Sidama National Liberation Front (SNLF), in collaboration with Peoples’ Alliance for Freedom and Democracy (PAFD), has organised the 14th Commemorative Anniversary of the Sidama Loqqee massacre. The event marks the genocide and assassinations committed by the TPLF/EPRDF barbaric regime against the civilian population of the Sidama. This year’s event will be commemorated in unison with other peoples of Ethiopia with a renewed sense of hope, aspiration, determination and purpose to stop the continuation of such heinous crimes against humanity perpetrated by incumbent regime for the last 25 years. The themes of the event will be remembering the fallen civilians and discussing the future direction of the country. Representatives of the communities from Oromo, Ogaden, Gambella and other peoples will give their own testimonial remarks about the massacres of their respective people. The ongoing massacres of people from Oromo, Ogaden, Benishangul, Gambella, Omo valley and the rest will

ኢትዮጵያዉያን ለምን ይሰደዳሉ?

ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ከሚያስመዘግቡ የአፍሪቃ ሃገራት አንድዋ መሆንዋ እየተነገረ ነዉ። በሃገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ከሰፈነ በርካታ ዓመታት ማስቆጠሩን የሃገሪቱ መንግሥትና ደጋፊዎቹ ይናገራሉ። ይሁንና የኤኮኖሚዉ እድገትም ሆነ ሰፈነ የተባለዉ ሰላም ለዜጎች በተለይም ለወጣቶች ትርጉም ያለዉ ለዉጥ ያመጣ አይመስልም። አውዲዮውን ያዳምጡ። 28:52 ዉይይት-አደገኛዉ የስደተኞች ጉዞ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ወጣቶች በገፍ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየተሰደዱ ነዉ። የተመድ እና ሌሎች የስደተኞች ጉዳይን የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ ማኅበራት እንደሚሉት ኢትዮጵያዉያን ወጣቶች ጦርነት እንዳፈረሳት ሶማልያ ወይም ከፍተኛ ጭቆና ይፈጸምባታል ተብላ እንደምትወቀሰዉ ኤርትራ ሁሉ ኢትዮጵያም በርካታ ዜጎችዋ እየተሰደዱ ነዉ። ወደ አዉሮጳ ደቡብ አፍሪቃና ሃረብ ሃገራት ለመግባት የሚሰደዱ ኢትዮጵያዉያን በየአካባቢዉ የሚደርስባቸዉ ግፍና በደል ዘግናኝ መሆኑን በህይወት የተረፉ ስደተኞች ይናገራሉ። ሌሎች ደግሞ በየበረሃዉና በየባህሩ ሞተዉ ይቀራሉ። ለኢትዮጵያዉያን ወጣቶች በገፍ መሰደድ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ለማወቅ በየጊዜዉ የሚደረጉ ጥናቶች እና ዉይይቶች ቢኖሩም እስካሁን ድረስ ወጥ ስምምነት ላይ የሚያደርሱ ስምምነቶች የሉም። ወጣቶቹም መሰደዳቸዉን አላቋረጡም። በቅርቡ የሜዲተራንያን ባህር ለማቋረጥ ሲሞክሩ ሰምጠዉ ከሞቱት 500 ያህል ስደተኞች መካከል ከግማሽ የሚበልጡት ኢትዮጵያዉያን ናቸዉ ተብሎ ይታመናል። በዚሁ በያዝነዉ ሳምንት የዛንብያ ፖሊስ 34 ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ግዛቱን አቋርጠዉ ለማለፍ ሲሞክሩ ይዞ ማሰሩ ይታወቃል። ይህ በቅርቡ የሰማነዉና በምሳሌ የምንጠቅሰዉ ብቻ ነዉ። ኢትዮጵያዉያን ለምን ይሰደዳሉ? የዛ

በኣሜርካ ትልቁ የኣልባሳት ኣምራች የሆነው PVH በዚህ ክረምት ምርቶቹን ከሃዋሳ ማምረት ይጀምራል

Image
በኣሜርካ ትልቁ የኣልባሳት ኣምራች የሆነው እና Tommy Hilfiger እና Calvin Klein ምርቶች ባለቤት ፒ..ቪ.ኤች ከኣዲሱ የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ዞን ምርት ልጀምር መሆኑ ተሰማ። ዝርዝር ወሬውን ከ just-style   ድረጋጽ ያንቡ

የሲዳማ ቡና ኣብቃይ ኣርሶ ኣደሮች የቡና ምርታማነትን ለማሳደግ በመስራት ላይ ነን ኣሉ

Image
የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ከቴክኖሰርቪ ድህረ ገጽ ላይ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ወደ 200 መቶ ሺ የምቆጠሩ የሲዳማ ቡና ኣብቃይ ኣርሶ ኣደሮች በኣለም ደረጃ ጥራት ያለውን ቡና የምያመርቱ ቢሆንም ከቡና ምርት ማግኘት ያለባቸውን ያህል ገቢ ባለማግኘታቸው የተነሳ በድህነት ኑሮኣቸውን በመግፋት ላይ ይገኛሉ። እንደድረገጹ ትንተና ከሆነ እነዚሁ የሲዳማ ቡና ኣብቃይ ኣርሶ ኣደሮች በድህነት ኑሮኣቸውን እንድገፉ ምክንያት የሆናቸው ኣነስተኛ የመሬት ይዞታ ባለቤት ከመሆናቸው በተጨማሪ ከዚሁ ዝቅተኛ ምርት ስለምያመርቱ ነው። ለዚሁም እንደ ፈሬንጆቹ ዘመን ኣቆጣጠር ከ 2 ሺ 13 ጀምሮ ቴክኖሰርቪ ከኣይዲኣች፤ኔስትል እና ከሌሎች መሰል ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሲዳማ ቡና ኣብቃይ ኣርሶ ኣደሮች ገቢን ለማሳደግ እየሰራሁ ነኝ ይላል። ዝርዝርመረጃ ከታች ይጫኑ 

Ethiopian Family Searching for Meskerem Qedel Adopted from Sidama Zone in 2011

Female named Meskerem Qedel sent in for adoption in September, 2001 E.C, 2009 Western Calendar. She came from the Sidama Region, Alta-Chiko Woreda, Gunde Kebele. Ethiopian family member is Degife. Ethiopian family received photos and a letter through the agency in 2011. A neighbor’s phone number is available.  For more Information